Saturday, June 23, 2018

๐ŸŒ™☀๐ŸŒž แ‹ญแАแŒ‹แˆ ๐ŸŒž☀๐ŸŒ™

                   🌙☀🌞ይነጋል

ደማቂቱ ፀሐይ ከዓይን ተሰውራ ሰማዩ ቢዳምን

ምድር ጭጋግ ለብሳ የድቅድቅ ጨለማ      ጽልመቱ ቢውጠን

ሂደቷ ነውና የማይለዋወጥ የጊዜ ቀመሯ

እንደመሸ አይቀርም ይነጋል ይታያል የብርሃን ጮራ 🌞
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍

No comments:

Post a Comment