I am Samson Mekonnen from Ethiopia I like to write poems
ያኔ በዝቶ ግቷ ምን ቢሞላ ጡቷ ጊዜ በመጥፋቱ ባከነ ወተቱ ዛሬ ግዜ አግኝቼ ማለቢያ አንግቼ እምቢ አለኝ ወተቷ ነጥፋለች ላሚቷ አወይ ጥበብ ከንቱ አወይ ብዕር ከንቱ በጊዜው ካልያዙት ያሳዝናል ሞቱ። ሳምሶን መኮንን
No comments:
Post a Comment